መጽሐፍ ቅዱስም ቁርአንም የመጨረሻውን ፍርድ ቀን በተመለከተ ያስተምራሉ፡፡ በቁርአን ውስጥ የተጠቀሱት አንዳንዶቹ የመጨረሻው ቀን አሰቃቂ ሁኔታዎች መሐመድ ከመወለዱ ብዙ መቶ ዓመታት በፊት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተነገሩትን የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም በመጽሐፍ ቅዱስ መልእክትና በቁርአን መካከል እጅግ ብዙ የሚሆኑ ልዩነቶች አሉ፡፡ ይህን የመጨረሻውን ፍርድ በተመለከተ በቁርአን ውስጥ ያሉት ሠላሳ አምስት ጥቅሶች በአጭሩ ተሰብስበው በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ይገኛሉ፡፡
Dallas M. Roark, PhD (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም ብዙ ሙስሊሞች አሉ፡፡ አንዳንዶች ሙስሊም የሆኑት ከሙስሊም ቤተሰብ በመወለዳቸው እንደሆነ በትክክል ግልፅና የሚታወቅም ነገር ነው፡፡ ግን አንድ ሙስሊም ስለ ሃይማኖቱ ምን ያህል ያውቃል? ስለሃይማኖቱስ ጥያቄዎች የሚሆኑበትን ነገሮች እንዴት ነው የሚያያቸው? እኔስ ሙስሊም ብሆን ኖሮ ምን ማድረግ ነው የሚኖርብኝ? ይህ Dallas M. Roark ግሩም ጽሑፍ ሙስሊም ብሆን ኖሮ እያለ አንዳንድ ጥያቄዎችን ያነሳና መልሳቸውን ያሳየናል እናንብበው፡፡
ሙሉ ጽሑፉን ያንብቡ...
Jochen Katz (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
በ Bassam Khoury (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
በSamuel Green (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
Jay Smith (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
ከአዘጋጁ
David Wood (ትርጉምና ቅንብር በአዘጋጁ)
በአዘጋጆቹ